“በመካከላችሁ ሳለሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱም እንደተሰቀለ ሌላ ነገር እንዳላውቅ ቆርጬ ነበርና።”
ሰላም ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ
መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ መንፈሳዊ ጽሑፎችን የሚያገኙበት ቻናል ነው
"ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።"
ክርስትና ማለት ክርስቶስ ነው ክርስትያን ነኝ ካሉ መኖር ነው ክርስቶስ ለኛ ሲል ከሞተ እኛ ለሱ ስንል መኖር ነው